Monday, August 31, 2015

መልካም አዲስ ዓመት !



    እንኳን አደረስዎ !


‹‹በቸርነትህ ዓመታትን ታቀዳጃለህ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል፡፡ የምድረ በዳ ተራሮች ይረካሉ፣ ኮረብቶችም በደስታ ይታጠቃሉ፡፡›› መዝ.65፡11
ገና በዘፍጥረት ወራትንና ዘመናትን ደግሞ ወቅቶችን እንድንለይ ብርሀናትን በሰማይ ያደረገልን እግዚአብሔር ነው፡፡/ዘፈፍ.1፡14 ነና 15/፡፡ እነሆም ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ዓመታቶች እየተቆጠሩ አለ፡፡ ያለፈው ዓመት ለእርሶ እንዴት ነበር ? አንዳንድ ጊዜ የሀዘን፣ የመከራ፣ ሊሆኑ ይችላሉ፤ ሌላ ዓመት ደግሞ ልንረሳቸው የማንችላቸው ትልልቅ ስኬቶች በህይወታችን የሆኑባቸው ጊዜዎች ይሆኑልናል፡፡ የሆነው ሆኖ እግዚአብሔር በሰላም ወደዚህ አዲስ ዘመን አሸጋግሮናልና ክብር ምስጋን ለእርሱ ይገባዋል፡፡ ምናልባት ባለፈው ዓመት ሊሰሩ ፈልገው ያልሰሩት፣ ሊማሩ ፈልገው ያለተሳካልዎ ቢሆን ወይም ሌሎች በእንጥልጥል ላይ ያሉ ዕቅዶች ቢኖርዎ ፤ እግዚአብሔር ቢፈቅድ ዘነድሮ ያደርጉታል፡፡ ሁልጊዜ መረሳት የሌለበት ነገር ግን በህይወታችን የፈለገውን ዓይነት ዕቅድ ቢኖረንም እንኳ ልንተገብር የምንችለው እርሱ ከፈቀደልን ብቻ ነው ፡፡ ለዚህም ነው በቃሉ ላይ ጌታ ቢፈቅድና ብንኖር ይህንና ያንን እንደርጋለን በሉ የተባለው፡፡ያዕ.4፡15
ስለ መንፈሳዊ ነገርዎስ ሲያስቡ ያላደረጉትና የሚቆጭዎት ነገር ይኖር ይሆን? እስኪ በዚህ ጊዜ ላይ ግን ቆም ብለው ያስቡ በቸርነቱ ዘመን የጨመረልዎትን ጌታ አክብረው ለማለፍ ቀሪ ዘመንዎትን ይስጡት የሚያደርጉት ሁለት በጣም ቀላል ነገሮችን ነው፡፡ ይሁንና ይህንን በማድረግዎ ዘላለምዎትን ሁሉ ይቀይራሉ፡፡

       1ኛ-ንስሐ መግባት ፡- እስኪ ቀጥለው እንዲህ ብለው ንስሐ ይግቡ ፡፡ 1ዮሐ.1፡9
          - ጌታ እግዚአብሔር ሆይ ባለፉት ዓመታቶች ሁሉ በቸርነትህ ስለሰጠኸኝ ና ስላደረክልኝ ነገሮች ሁሉ አስቀድሜ አመሰግንሀለሁ፡፡ ይሁንና እኔ ግን ታማኝ ሆኜ አንተን የሚያስደስትህን ሁሉ አላደረኩም፡፡ በስህተት ና በድፍረት የሰራሁትን ሐጢያት ሁሉ ይቅር በለኝ፡፡ በልጅህ በኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከበደሌ ሁሉ አንጻኝ፡፡ አሜን፡፡

     2ኛ- ማመን፡- ምን ብለው ነው የሚያምኑት? ሮሜ. 10፡9-10
         - ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ፤ እርሱ ስለ እኔ ሐጢያት ተሰቅሏል ፣ ሞቷል ፣ በ 3ኛው ቀን ተነስቷል ፡፡

                                                                              መልካም ዘመን ይሁንልዎ !

ማስታወሻ ፡- ተጨማሪ ነገር ማንበብ ይፈልጋሉ ? የሚቀጥለውን ሊንክ ክሊክ ያድርጉ

Saturday, August 15, 2015

ንስሐ ገብተዋልን ?

ንስሐ ገብተዋልን ?
/ሌሎች እንዲጠቀሙበት share ያድርጉ /
"ኢየሱስ ይሰብክ ወይበል፡ተነስሑ እስመ ቀርበት መንግስተ ሰማያት!" /ኢየሱስም መንግስተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ እያለ ይሰብክ ጀመረ / ወንጌል ዘማቴዎስ 4፤17
ምን ብለው ነው ንስሐ የሚገቡት?
/ እስኪ ከዚህ በታች ያለውን የንስሐ ጸሎት ባሉበት ቦታ ሆነው ለተወሰነ ደቂቃ ከልብዎ ሆነው ይጸልዩ / ፡-
'' ጌታ ሆይ እኔ ኃጢያተኛ ነኝ፤ከልጅነት ጀምሮ እስከዚህ ቀን ድረስ ባለማወቅና በድፍረት የሰራሁትን ኃጢያት ሁሉ ይቅር በለኝ፡፡ጌታ ኢየሱስ ሆይ ስለ እኔ ሐጢያት መከራን እንደተቀበልክ ፣ደምህን እንዳፈሰስክ ና እንደሞትክልኝ እምናለሁ፡፡ ስለ ሐጢያቴም በፈሰሰው ደምህ ከበደሌ ሁሉ አንጻኝ ፤ልጅህም አድርገኝ፡፡ ከዛሬዋ ዕለት ጀምሬ አንተን የህይወቴ ጌታና አዳኝ አድርጌ አምኛለሁ ፣ ተቀብያለሁ፡፡በልቤም ላይ ንገስ! ስሜንም በህይወት መዝገብ ላይ ፃፍልኝ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አሜን፡፡"
ይህንን ታላቅ የንስሐ ጸሎት ከጸለዩ በሁዋላ ባደረጉት ውሳኔ ፅኑ! በእምነትዎም እንዳይደክሙ መፅሐፍ ቅዱስን በየዕለቱ ያንብቡ፤ ዘውትርም ይጸልዩ፡፡ ህይወታችንን የሰጠነው ጌታ በነገር ሁሉ ከእኛጋር ይሆናል፤ይረዳንማል፡፡አሜን፡፡
ተጨማሪ መንፈሳዊ ትምህርቶችን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ http://tehadesothought.blogspot.com

Start from here!

Start from Here!

On June 6,1994,three American officers huddled in a bombshell crater on Utah Beach in Normandy ,France.Realizing the tide had carried them to the wrong place on the beach,the trio made an impromptu decision: " We'll start the battle from right here." They needed to move forward from a difficult starting point.
  Saul found himself in a difficult place ,needing to make a dicision after meeting Jesus on the road to Damascus / Acts 9:1-20/.Suddenly,the location and direction of his life was revealed to him as a mistake,his prior life perhaps even feeling like a waste.Moving forward would be difficult and would require hard and uncomfortable work,perhaps even facing the Christian families whose lives he had torn apart.But he responded , " LORD, WHAT DO YOU WANT ME TO DO ?"/v.6/
  We often find our selves in unexpected places, places we never planned nor wanted to be. We may be drowing in debt , inhibited by physical barriers , or suffering under the weight of sin's. Consequences. Whether Christ finds us this day in a prison cell or a place , whether He finds us broken and broke or absorbed by our own selfish desires, Scripture tells us to heed Paul's advice to forgot what lies behind and to press forward toward Christ / Phil.3:13-14/. The past is no barrier to moving forward with Him.

Are you paralyzed by your past? Have you drfted away from Christ? Or perhaps never even met Him ? Today is the day to begin anew with Christ,even if you've tried and failed before.
                                     From Randy kilgore' s note
For more teachings click here http:// tehadesothought.blogspot.com

Saturday, August 8, 2015

Don't Delay !


       For many years i spoke to my distant cousin about our need of a savior.When he visited me recently and I once again urged him to receive Christ,his immediate response was " I would like to accept Jesus and join the Church , but not yet.I live among people of other faiths.Unless I relocate ,I will not be able to practice my faith well." He cited persecution, ridicule ,and pressure from his peers as excuses to postpone his decision.
     His fears were legitimate, but i assured him that what ever happened, God would not abandon him. I encouraged my cousin not to DELAY but to trust God for care and protection.He gave up his defenses ,acknowledged his need of Christ 's forgiveness ,and trusted Him as his personal savior.
   When Jesus invited people to follow Him,they too offered excuses-all about being busy with the cares of this world / Luke 9:59-62/The Lord's answer to them v 60-62 urges us not to let excuse deprive us of the most important thing in life the salvation of our souls.
  Do you hear God calling you to commit your life to Him? Do not delay. " Now is the accept time ; behold,now is the day of salvation" 2 Cor.6:2.
" For God so loved the world that He gave His only begotten Son, that whoever believes in Him should not perish but have everlasting life." John 3:16
                               From Lawrence Darmani's note

                             if you have any suggestion write on: benjabef@gmail.com